top of page

በአማራ ክልል ለወራት ተቋርጦ የነበረው የየብስ ትራንስፖርት አገልግሎት በከፊል መጀመሩ ተነገረ

  • sheger1021fm
  • Dec 27, 2023
  • 1 min read

በአማራ ክልል በነበረው የፀጥታ ችግር ለወራት ተቋርጦ የነበረው የየብስ ትራንስፖርት አገልግሎት በከፊል መጀመሩ ተነገረ፡፡


በክልሉ ውስጥም ያለው የትራንስፖርት ሁኔታ እየተሻሻለ መምጣቱን የአማራ ክልል ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ባለስልጣን ተናግሯል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page