top of page

በኢትዮጵያ ዓመታዊ ምርትን በሚቀጥሉት 5 ዓመታት ቢያንስ በ30 በመቶ ከፍ ለማድረግ ያለመ ፕሮግራም ይፋ ሆነ

  • sheger1021fm
  • Jul 7, 2023
  • 1 min read

ሰኔ 30፣2015


በኢትዮጵያ ዓመታዊ ምርትን በሚቀጥሉት 5 ዓመታት ቢያንስ በ30 በመቶ ከፍ ለማድረግ ያለመ ፕሮግራም ይፋ ሆነ፡፡


በተለይ አነስተኛ ማሣ ያላቸውን ገበሬዎች ምርታማነት መጨመር ላይ ያተኮረውን ፕሮግራም ይዞ የመጣው አግራ የተባለ በሥርዓተ ምግብ የሚሰራ አፍሪካዊ ተቋም ነው ፡፡


ንጋቱ ሙሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page