top of page

‘’በኢትዮጵያ ድብቅ ረሃብ ተከስቷል’’

  • sheger1021fm
  • Nov 25, 2023
  • 1 min read

በኢትዮጵያ ቢያንስ በቀን ሦስቴ መመገብ ከተቻለም የተመጣጠነ ምግብ ማግኘት የብዙዎች ችግር እየሆነ መጥቷል፡፡


በሌላ በኩል ደግሞ ያለመጠን መወፈር እና ከምግብ ጋር ተያያዥ የሆኑ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ስርጭት ከፍተኛ እንደሆነ ይታያል፡፡


የሀገሬው ህዝብ የስርዓተ-ምግብ ጉዳት ብርቱ ፈተና ያለበት፤ ለማስተካከልም ከፍተኛ ጥረት የሚጠይቅ መሆኑን ጥናት አሳይቷል፡፡



ምህረት ስዩም


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

تعليقات


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page