top of page

መጋቢት 4፣2016 - በደብረ ብርሃን ከሚገኙ ተፈናቃዮች ወደ ቀድሞ ቀያቸው እንዲመለሱ ቢደረግም ግማሾቹ ተመልሰው መምጣታቸው ተሰማ

  • sheger1021fm
  • Mar 13, 2024
  • 1 min read

ከኦሮሚያ ክልል የተለያየ አካባቢዎች ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን ከሚገኙ ተፈናቃዮች ውስጥ 600ዎቹ ወደ ቀድሞ ቀያቸው እንዲመለሱ ቢደረግም ግማሾቹ ተመልሰው መምጣታቸው ተሰማ፡፡


ተፈናቃዮቹ ወደ ቀድሞ አካባቢዎቻቸው ቢመለሱም ያረፉት በመጠለያ ጣቢያ መሆኑ እና እርዳታም እንዳልቀረበ መናገራቸው ተነግሯል፡፡


ማርታ በቀለ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page