top of page

ሐምሌ 21፣2015 - በጥናት ላይ ያልተመሰረቱ ፖሊሲዎች ጉዳታቸው እንደሚያመዝን ባለሞያዎች ይናገራሉ

  • sheger1021fm
  • Jul 28, 2023
  • 1 min read

ለፖሊሲ አውጪዎች ግብአት ይሆኑ ዘንድ ታስቦባቸው በተለያዩ ተቋማት የሚሰሩ ጥናትና ምርምሮችን መንግስት እየተጠቀመባቸው አይደለም ተብሎ ይተቻል፡፡


በጥናት ላይ ያልተመሰረቱ ፖሊሲዎች ደግሞ ዘላቂነታቸው አጠያያቂ ከመሆኑ ባሻገር ከጥቅማቸው ይልቅ ጉዳታቸው ያመዝናል ይላሉ ባለሙያዎች፡፡


ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

댓글


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page