ታህሳስ 11፣ 2015- በቅርቡ የአለም ባንክ 745 ሚሊዮን ዶላር ለኢትዮጵያ እርዳታ ለመስጠት መወሰኑ ተነግሯል
- sheger1021fm
- Dec 20, 2022
- 1 min read
በቅርቡ የአለም ባንክ 745 ሚሊዮን ዶላር ለኢትዮጵያ እርዳታ ለመስጠት መወሰኑ ተነግሯል፡፡
እርዳታው የተለያዩ ሁለት ፕሮጀክቶችን ለማስፈፀም የሚሰጥ መሆኑ ተነግሯል፡፡
እንዲህ ለውስን ፕሮጀክት ተብሎ የተሰጠ እርዳታ በተለይ የኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ እጥረትን ለማቃለል ያግዛል ወይ?
ሸገር የምጣኔ ሀብት ባለሙያ ጠይቋል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Comments