top of page

ታህሳስ 12፣2016 - ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በአማራ እና በትግራይ ክልሎች የተሳታፊ መረጣ አላካሄድኩም ብሏል

  • sheger1021fm
  • Dec 22, 2023
  • 1 min read

የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በአብዛኛው የሀገሪቱ አካባቢዎች በምክክሩ የሚሳተፉት ተሳታፊዎች ለይቼያለሁ አለ፡፡


በቅርቡም አጀንዳ መለየት እጀምራለሁ ብሏል፡፡


ይሁንና በአማራ እና በትግራይ ክልሎች የተሳታፊ መረጣ አላካሄድኩም ብሏል፡፡


ትዕግሰት ዘሪሁን



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page