top of page

ታህሳስ 14፣ 2015- የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) በአባል ሀገራቱ መሀከል በሚኖረው የኢኮኖሚና የፖለቲካ ፍልሰት ምክንያት በየሀገራቱ

  • sheger1021fm
  • Dec 24, 2022
  • 1 min read

የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) በአባል ሀገራቱ መሀከል በሚኖረው የኢኮኖሚና የፖለቲካ ፍልሰት ምክንያት በየሀገራቱ ውስጥ የሚደርሰን የስደተኞች ተፅዕኖን ለመከላከል ባለፉት አምስት ዓመታት ፕሮጀክቶችን ቀርፆ ሲሰራ ቆይቷል፡፡


ኢጋድ የፕሮጀክቶቹን ሁለተኛ ዙር ወይንም “ፌዝ ቱ” ለመጪዎቹ 5 ዓመታት እንደሚቀጥል ተናግሯል፡፡


ሰሞኑንም ኢጋድ በጋምቤላ ክልል የተሰሩ የተፅዕኖ ማቃለያ ፕሮጀክቶችን ተመልክቷል፡፡


የኔነህ ሲሳይ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page