top of page

ታህሳስ 16፣2016 - የዳኝነት ክፍያ ለማሻሻል የወጣው ደንብ የተጋነነ በመሆኑ ፍትህ የማግኘት መብትን የሚጋፋ ነው ተባለ

  • sheger1021fm
  • Dec 26, 2023
  • 1 min read

የፌዴራል ፍርድ ቤቶችን የዳኝነት ክፍያ ለማሻሻል የወጣው ደንብ ከ2,000 እስከ 11 ሚሊዮን ብር የዳኝነት ክፍያን የሚጠይቅ ሲሆን የተጋነነ በመሆኑ ፍትህ የማግኘት መብትን የሚጋፋ ነው ተባለ፡፡


ሰዎች ለዳኝነት የሚከፍሉት በዝቶባቸው ከፍርድ ቤት በራቁ ቁጥር በህገ-ወጥ መንገድ መብትን ለማስከበር ሊነሳሱ ስለሚችሉ ማስተካከያ እንዲደረግበት ያስፈልጋል ተብሏል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page