top of page

ታህሳስ 16፣2016 - የፀረ ሙስና ኮሚሽን በ 3 ወራት በሙስና ሊባክን የነበረ 800 ሚሊየን ብር አድኛለሁ አለ

  • sheger1021fm
  • Dec 26, 2023
  • 1 min read

የስነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በበጀት ዓመቱ 3 ወራት በሙስና ሊባክን የነበረ 800 ሚሊየን ብር አድኛለሁ አለ፡፡


ሙስናን ለመከላከል በምከውነው ስራ የሚደርሰኝ ጥቆማ እያገዘኝ ነው ብሏል፡፡


ያሬድ እንዳሻው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page