top of page

ታህሳስ 2፣2016 - የአለም የምግብ ድርጅት እና የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ከተለያዩ ተቋማት ጋር በመሆን ድጋፍ ሊያደርጉ መሆኑ ተሰማ

  • sheger1021fm
  • Dec 12, 2023
  • 1 min read

ድጋፍ አቋርጦ የነበረው የአለም የምግብ ድርጅት እና የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ከተለያዩ የረድኤት ተቋማት ጋር በመሆን ወደ 8.6 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ግምታዊ ዋጋ ያለው ድጋፍ ሊያደርጉ መሆኑ ተሰማ፡፡


ያሬድ እንዳሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page