top of page

ታህሳስ 20፣2016 -ድርቅ በሚደጋገምባቸው አካባቢዎች ይሰራሉ የተባሉ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶቹ አሁን የት ደረሱ?

  • sheger1021fm
  • Dec 30, 2023
  • 1 min read

ድርቅ በመጣ ቁጥር የቤት እንሰሳት እንደ ቅጠል መርገፋቸው ዓመታትን የተሻገረ ችግር ነው፡፡


በኦሮሚያ ክልል ቦረና፣ በሶማሌ ክልል ዳዋ፣ በደቡብ ክልል አማሮ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ እንሰሳት ባለፉት ዓመታት ሞተዋል፡፡


ህዝቡም ተቸግሮ ታይቷል፡፡


ይህ ችግር እንዳይደጋገም ለሰውም ለእንስሳቱም የሚሆኑ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ይሰራሉ ተብሎ ነበር፡፡


የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶቹ አሁን የት ደረሱ?



ንጋቱ ረጋሣ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page