ታህሳስ 5፣ 2015- በከፊል ሥራ ላይ የዋለው አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መፅሀፍ በወጉ ታትሞ ተማሪዎች እጅ ላይ ሳይደርስ የትምህርት ዘመኑ እየተጋመሰ ነው
- sheger1021fm
- Dec 14, 2022
- 1 min read
በከፊል ሥራ ላይ የዋለው አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መፅሀፍ በወጉ ታትሞ ተማሪዎች እጅ ላይ ሳይደርስ የትምህርት ዘመኑ እየተጋመሰ ነው፡፡
ተማሪዎች በመፅሐፍ ሳይታገዙ የሚማሩበት ሂደት ውጤታማነታቸው ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ስላለው ሊታሰብበት ይገባል ተብሏል፡፡
ፋሲካ ሙሉወርቅ
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Comments