top of page

ታህሳስ 5፣ 2015- በከፊል ሥራ ላይ የዋለው አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መፅሀፍ በወጉ ታትሞ ተማሪዎች እጅ ላይ ሳይደርስ የትምህርት ዘመኑ እየተጋመሰ ነው

  • sheger1021fm
  • Dec 14, 2022
  • 1 min read

በከፊል ሥራ ላይ የዋለው አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መፅሀፍ በወጉ ታትሞ ተማሪዎች እጅ ላይ ሳይደርስ የትምህርት ዘመኑ እየተጋመሰ ነው፡፡


ተማሪዎች በመፅሐፍ ሳይታገዙ የሚማሩበት ሂደት ውጤታማነታቸው ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ስላለው ሊታሰብበት ይገባል ተብሏል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page