top of page

ታህሳስ 8፣2017 - መንግስት ከብሔራዊ ባንክ መውሰድ የሚችለው ብድር ላይ ገደብ የሚጥለው አዋጅ በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ፀደቀ

  • sheger1021fm
  • Dec 17, 2024
  • 1 min read

መንግስት ከብሔራዊ ባንክ መውሰድ የሚችለው ብድር ላይ ገደብ የሚጥለው አዋጅ በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ፀደቀ፡፡


ከገደቡም በላይ መንግስት የወሰደውን ብድር በአንድ ዓመት ውስጥ ካልከፈለ ለሌላ ጊዜ ብድር ሊከለከል ይችላል ተብሏል፡፡፡


በአዋጁ መሰረት ብሔራዊ ባንክ ከዚህ በኋላ ዋና እና ቀዳሚው ስራዬ ዋጋ ማረጋጋት ነው ብሏል፡፡


በተጨማሪም በህገወጥ መንገድ ስራ ላይ ይውላል ተብሎ የታመነበት ፈንድ ወይም ተቀማጭ ገንዘብ ካለ ብሔራዊ ባንክ ለ10 ቀን የማገድ ስልጣን አለው ተብሏል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….


ትዕግስት ዘሪሁን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


📌 Website: https://shorturl.at/yCz7q


📌 YouTube: https://t.ly/9uH-g


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page