top of page

ታህሳስ 9፣2016 - ትናንት ምሽት አንድ ሰው በጥይት መገደሉን ሰምተናል

  • sheger1021fm
  • Dec 19, 2023
  • 1 min read

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአዲስ አበባ በጥይት ተመትተው የሚገደሉ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ነው፡፡


ቦሌ ኤድናሞል አካባቢ አንድ ሰው በጥይት መገደሉን ሰምተናል፡፡


ፖሊስ ጉዳዩን እያጣራለሁ ነው ብሏል፡፡


ቴዎድሮስ ወርቁ


ተቀራራቢ ዘገባ https://tinyurl.com/ydsnc2fz



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page