top of page

ነሐሴ 12፣2015 - የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ቡና በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር እንዳይወጣ ክትትል እያደረኩ ነው አለ

  • sheger1021fm
  • Aug 18, 2023
  • 1 min read

ወደ ውጪ የሚላክ ቡና በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር እንዳይወጣ ብርቱ ክትትል እየተደረገ ነው ሲል የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ተናገረ፡፡


በ2015 በጀት ዓመት 360 ሺህ ቶን ቡና ወደ ውጪ ለመላክ ታቅዶ፤ መላክ የተቻለው ግን 240 ሺህ ቶን ቡና ብቻ መሆኑንም ሰምተናል፡፡


በረከት አካሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page