ነሐሴ 12፣2015 - የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ቡና በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር እንዳይወጣ ክትትል እያደረኩ ነው አለ
- sheger1021fm
- Aug 18, 2023
- 1 min read
ወደ ውጪ የሚላክ ቡና በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር እንዳይወጣ ብርቱ ክትትል እየተደረገ ነው ሲል የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ተናገረ፡፡
በ2015 በጀት ዓመት 360 ሺህ ቶን ቡና ወደ ውጪ ለመላክ ታቅዶ፤ መላክ የተቻለው ግን 240 ሺህ ቶን ቡና ብቻ መሆኑንም ሰምተናል፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments