ነሐሴ 18፣2015 - የከተሞች የምግብ ዋስትና እና ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮጀክት ዘንድሮ ስድስተኛ ዓመቱ ላይ ይገኛል
- sheger1021fm
- Aug 24, 2023
- 1 min read
በመንግስትና በአለም ባንክ ትብብር በኢትዮጵያ የተተገበረው የከተሞች የምግብ ዋስትና እና ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮጀክት ዘንድሮ ስድስተኛ ዓመቱ ላይ ይገኛል።
በ11 የሀገራችን ከተሞች የተጀመረው ይህ ፕሮጀክት በከፋ ድህነት የሚኖሩ ዜጎችን ህይወት የመለወጥ ግብ ያለው ነው።
ለመሆኑ እስከ አሁን የምን ያህል ሰዎችን ኑሮ አሻሽሏል? መሰረታዊ ይዘቱስ ምንድነው?
ንጋቱ ረጋሣ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
コメント