top of page

ነሐሴ 19፣2015 - የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በችግር የምናሳልፈው ጊዜ እየተራዘመ ነው አሉ

  • sheger1021fm
  • Aug 25, 2023
  • 1 min read

ከተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው በተፈናቃይ መጠለያና ከማህበረሰቡ ጋር ተቀላቅለው የሚኖሩ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የመልሶ ማቋቋም ስራ ስላልተከወነ በችግር የምናሳልፈው ጊዜ እየተራዘመ ነው አሉ፡፡


ባሉበት ሁኔታ በጊዜዊነት ስራ ለመስራት እና እንደልብ ለመንቀሳቀስ የሚያስችል መታወቂያ እንዲሰጣቸውም ጠይቀዋል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page