ነሐሴ 25፣2015 - የቀድሞ ታጣቂዎች መልሶ ማቋቋም ስራ መዘግየት መልሶ የሰላም መደፍረስ ችግር መንስኤ እንዳይሆን መስራት ያሻል ተባለ
- sheger1021fm
- Aug 31, 2023
- 1 min read
የትጥቅ ማስፈታቱ ሒደቱ በታቀደው ልክ አለመፍጠኑ የቀድሞ ታጣቂዎች መልሶ የማቋቋሙን ስራ ስለሚያዘገየው መልሶ የሰላም መደፍረስ ችግር መንስኤ እንዳይሆን መስራት ያሻል ተባለ፡፡
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments