top of page

ነሐሴ 4፣2015 - ከኢትዮጵያ የከበሩ ማዕድናትን ምዕራባዊያን የበለጠ ተጠቃሚ እየሆኑ ነው ተብሏል

  • sheger1021fm
  • Aug 10, 2023
  • 1 min read

ኢትዮጵያ ወርቅና ሌሎች ማዕድኖቿ ለውጪ ገበያ አቅርባ የምታገኘው ገቢ ከግማሽ ሚሊየን ዶላር ያነሰ ነው፡፡


በወጉ ቢሰራበት እንደ ኦፓልና ኤመራልድ ያሉ የከበሩ ማዕድናት ብቻቸውን ከዚህ የተሻለ ገቢ ማስገባት ይችሉ ነበር ተብሏል፡፡


ኢትዮጵያ ጥሬ የከበሩ ማዕድናትን ለውጪ ገበያ እያቀረበች ምዕራባዊያን አገራት የሀብቱ የበለጠ ተጠቃሚ እየሆኑ ነው ተብሏል፡፡



ቴዎድሮስ ወርቁ


የሸገርንወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page