ነሐሴ 5፣2015 - ለአዲሱን ሥርዓተ ትምህርት ብቁ መምህራን እጥረት እንዳጋጠመ ተነገረ
- sheger1021fm
- Aug 11, 2023
- 1 min read
አዲሱን ሥርዓተ ትምህርት ስራ ከጀመረ በኋላ ደረጃውን የሚመጥን ብቁ መምህራን እጥረት እንዳጋጠመው የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ተናገረ፡፡
4 ሺህ መምህራን ስልጠና ላይ ናቸው ተብሏል፡፡
ፋሲካ ሙሉወርቅ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comentários