ጳጉሜ 2፣2015 - ኢሰመኮ አካል ጉዳተኞች እና አረጋዊያን የተመለከቱ ህጎች እና ተቋማዊ ማዕቀፎች እንዲዘጋጁ ጠየቀ
- sheger1021fm
- Sep 7, 2023
- 1 min read
አካል ጉዳተኞች እና አረጋዊያን የተመለከቱ ህጎች እና ተቋማዊ ማዕቀፎች እንዲዘጋጁ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተናገረ፡፡
ኢሰመኮ የመጀመሪያዩ ነው ያውን የአካል ጉዳተኞች እና አረጋዊያንን የተመለከተ ሪፖርት አውጥቷል፡፡
በረከት አካሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comentários