ነሐሴ 1፣2015 - ኢጋድ በኬንያ ባካሔደው ጉባኤ ከፋኦ ጋር መፈራረሙ ተሰማ
- sheger1021fm
- Aug 7, 2023
- 1 min read
Updated: Aug 9, 2023
ኢትዮጵያን ጨምሮ ከፍተኛ የምግብ ችግር ውስጥ ናቸው በተባሉ በኢጋድ አባል ሀገራት ውስጥ ያለውን ፈተና ለማለፍ ይረዳል ተብሎ በተዘጋጀው የኬንያ ጉባኤ ከፋኦ ጋር ስምምነት መፈረሙ ተሰማ፡፡
የኔነህ ሲሳይ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comentarios