top of page

ከ100,000 በላይ ስራ አጥ ወጣቶች በአሁን ሰዓት በክልሉ መኖራቸውን ሰምተናል

  • sheger1021fm
  • Dec 27, 2023
  • 1 min read

ለወጣቶች የስራ እድል ፈጠራ ተሰጥተው በጊዜያቸው ያልተመለሱ የብድር እዳዎችን እያሰመለሰ እንደሚገኝ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ተናገረ፡፡


ባለፉት ሁለት ዓመታት ዉስጥም 150 ሚሊዮን ብር የብድር እዳ ተመላሽ ተደርጓል ተብሏል፡፡


በጥናት የተለዩ ከ100,000 በላይ ስራ አጥ ወጣቶች በአሁን ሰዓት በክልሉ መኖራቸውንም ሰምተናል፡፡


አሁን ከተመለሰው ውጪ ለዓመታት ያልተመለሱ የብድር እዳዎች ስላሉ እነሱንም ጭምር አስመለሼ የተመለሰው ብርም እነዚህን ስራ አጥ ወጣቶች አደራጅቼ ስራ እንዲሰሩበት አደርጋለሁ ሲል ክልሉ ለሸገር ተናግሯል፡፡



ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በማርታ በቀለ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page