top of page

መጋቢት 3፣2016 - ከህዝብ አቤቱታ እና ቅሬታ የሚቀበልበትን አጭር የስልክ መስመር በአዲስ በመቀየር ስራ መጀመሩን እምባ ጠባቂ ተቋም ተናገረ

  • sheger1021fm
  • Mar 12, 2024
  • 1 min read

ከህዝብ አቤቱታ እና ቅሬታ የሚቀበልበትን አጭር የስልክ መስመር በአዲስ በመቀየር ስራ መጀመሩንየኢትዮጵያ የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ተናገረ፡፡


አዲሱ ጥቆማ የሚቀበልበት አጭር የስልክ መስመር ቁጥርም 9503 ነው ተብሏል፡፡


ከዚህ በፊት ከህዝብ አቤቱታ እና ቅሬታ ይቀበልበት የነበረው አጭር የስልክ መስመር ስራ በማቆሙ ይደርሰው ከነበረው አቤቱታ በአንድ አራተኛ ቀንሶ እንደነበረም ተቋሙ አስታውሷል፡፡


ምንታምር ፀጋው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Commenti


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page