top of page

የካቲት 5፣2016 - ከረሚታንስ በአግባቡ ለመጠቀም በተለያዩ ሀገራት የሚኖሩ ዜጎችን መረጃ የት ማን አለ? የሚለውን መሰነድ ቀዳሚው ነው ተብሏል

  • sheger1021fm
  • Feb 13, 2024
  • 1 min read

መንግስት በተለያዩ ሀገራት 3 ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን ለስደት እንደሚኖሩ ይናገራል፡፡


በህጋዊና በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር የወጡ ኢትዮጵያውያ መረጃ በአግባቡ ባለመያዙ ቁጥሩ ከዚሁ በእጥፍ ሊበልጥ እንደሚችል ተገምቷል፡፡


ከረሚታንስና በሌላም መንገድ በአግባቡ ለመጠቀም በተለያዩ ሀገራት የሚኖሩ ዜጎቿን መረጃ የት ማን አለ? የሚለውን መሰነድ ቀዳሚው ነው ተብሏል፡፡


ቴዎድሮስ ወርቁ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page