top of page

ሐምሌ 21፣2015 - ከከተማው መ/ቤቶች የእራሳቸውን ቢሮ ገንብተው የሚጠቀሙት 35 በመቶዎቹ ብቻ ናቸው ተባለ

  • sheger1021fm
  • Jul 28, 2023
  • 1 min read

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከሚገኙ አገልግሎት ሰጪ መ/ቤቶች የእራሳቸውን ቢሮ ገንብተው የሚጠቀሙት 35 በመቶዎቹ ብቻ ናቸው ተባለ፡፡


የከተማ አስተዳደሩ ለቢሮ ኪራይ የሚወጣውን ወጪ ለማስቀረት የግንባታ ስራዎች እየከወንኩ ነው ብሏል፡፡


ምህረት ስዩም

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page