ሐምሌ 21፣2015 - ከከተማው መ/ቤቶች የእራሳቸውን ቢሮ ገንብተው የሚጠቀሙት 35 በመቶዎቹ ብቻ ናቸው ተባለ
- sheger1021fm
- Jul 28, 2023
- 1 min read
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከሚገኙ አገልግሎት ሰጪ መ/ቤቶች የእራሳቸውን ቢሮ ገንብተው የሚጠቀሙት 35 በመቶዎቹ ብቻ ናቸው ተባለ፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ለቢሮ ኪራይ የሚወጣውን ወጪ ለማስቀረት የግንባታ ስራዎች እየከወንኩ ነው ብሏል፡፡
ምህረት ስዩም
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments