top of page

ከፃግብጂ እና አበርገሌ ወረዳዎች ተፈናቅለው በሰቆጣ እና አካባቢው ተጠልለው የነበሩ ተፈናቃዮች ወደ አካባቢያቸው ቢመለሱም ከባድ ሕይወት እየገፉ ነው ተባለ

  • sheger1021fm
  • Jun 29, 2023
  • 1 min read

ሰኔ 20፣2015


ከፃግብጂ እና አበርገሌ ወረዳዎች ተፈናቅለው በሰቆጣ እና አካባቢው ተጠልለው የነበሩ ተፈናቃዮች ወደ አካባቢያቸው ቢመለሱም ከባድ ሕይወት እየገፉ ነው ተባለ፡፡


ገበሬዎችም ከእርሻቸውና ከማሳቸው እየዋሉ አይደሉም ተብሏል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page