top of page

ሚያዝያ 3፣2016 - የመምህራን የምገባ ሥርዓት ጀምሬአለሁ ሲል የኦሮሚያ ት/ት ቢሮ ለሸገር ተናግሯል

  • sheger1021fm
  • Apr 11, 2024
  • 1 min read

የትምህርት ሥርዓቱን ይረዳል የተባለለት የተማሪዎች የምገባ ሥርዓት ለመምህራንም ተርፏል ተባለ፡፡


በዚህም ከ2ተኛ ሴሚስተር ጀምሮ የመምህራን የምገባ ሥርዓት ጀምሬአለሁ ሲል የኦሮሚያ ት/ት ቢሮ ለሸገር ተናግሯል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Komentarze


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page