መጋቢት 2፣2016 - የተፈጸሙ የስም ማጥፋቶችን መርምሮ ውሳኔ እንዲሰጥ በመገናኛ ብዙሃን ም/ቤት ለተቋቋመው አካል ቅሬታዎች ብዙም እየቀረቡ አይደለም ተባለ
- sheger1021fm
- Mar 11, 2024
- 1 min read
በመገናኛ ብዙሃን የተፈጸሙ የስም ማጥፋት እና ሌሎች ጉዳቶችን መርምሮ ውሳኔ እንዲሰጥ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት ለተቋቋመው አካል ቅሬታዎች ብዙም እየቀረቡ አይደለም ተባለ።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣንም ተመሳሳይ ቅሬታዎችን መቀበል ይችላል መባሉ ለዚህ እንደ አንድ ምክንያት ተጠቅሷል።
ንጋቱ ረጋሣ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
留言