top of page

የነሐሴ 22፣2015 - የሱዳንን ጦርነት በመስጋት በርካታ ዜጎች ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ እየገቡ ነው ተባለ

  • sheger1021fm
  • Aug 28, 2023
  • 1 min read

ጎረቤት ሱዳን ያለውን ጦርነት በመስጋት በርካታ የሀገሪቱ ዜጎች እና በእዚያ ይኖሩ የነበሩ ኢትዮጵያዊያን ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየገቡ ነው ተባለ።


እስከ አሁን ጦርነቱን የሸሹ ከ47 ሺህ በላይ ኢትዮጵያዊያን እና የሱዳን ዜጎች ወደ ክልሉ መግባታቸውን ሠምተናል።


ንጋቱ ረጋሣ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page