top of page

የነሐሴ 22፣2015 - የሱዳንን ጦርነት በመስጋት በርካታ ዜጎች ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ እየገቡ ነው ተባለ


ጎረቤት ሱዳን ያለውን ጦርነት በመስጋት በርካታ የሀገሪቱ ዜጎች እና በእዚያ ይኖሩ የነበሩ ኢትዮጵያዊያን ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየገቡ ነው ተባለ።


እስከ አሁን ጦርነቱን የሸሹ ከ47 ሺህ በላይ ኢትዮጵያዊያን እና የሱዳን ዜጎች ወደ ክልሉ መግባታቸውን ሠምተናል።


ንጋቱ ረጋሣ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


bottom of page