የነሐሴ 23፣2015 - የምክክር ኮሚሽኑ የተጣለበትን ተስፋ በሚመጥን ደረጃ እየሰራ ነው ወይ?
- sheger1021fm
- Aug 29, 2023
- 1 min read
ከአምስት ዓመት በፊት የፖለቲካ ፓርቲዎችን ጨምሮ በሀገር ቤት ለውጥና ሰላም መጥቷል በሃገራችን ሰርተን እንኑር ብለው ጥሪታቸውን ቋጥረው የመጡ እንደነበሩ ይታወሳል፡፡
ከመካከላቸው አንዳንዶቹ አሁን ነፍጥ አንስተው ጫካ የገቡ ሆነዋል፡፡ ተመልሰው የወጡ ግለሰቦችም አሉ፡፡
የቀሩት ደግሞ ሀገራዊ ምክክር ተካሂዶ ብሔራዊ መግባባትም ተፈጥሮ እንዳሰብነው እዚሁ ሰርተን እንቀይራለን ብለው ተስፋ እንዳደረጉ ይነገራሉ፡፡
ለመሆኑ የምክክር ኮሚሽኑ ይህን ተስፋ በሚመጥን ደረጃ እየሰራ ነው ወይ?
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments