top of page

የነሐሴ 23፣2015 - የምክክር ኮሚሽኑ የተጣለበትን ተስፋ በሚመጥን ደረጃ እየሰራ ነው ወይ?

  • sheger1021fm
  • Aug 29, 2023
  • 1 min read

ከአምስት ዓመት በፊት የፖለቲካ ፓርቲዎችን ጨምሮ በሀገር ቤት ለውጥና ሰላም መጥቷል በሃገራችን ሰርተን እንኑር ብለው ጥሪታቸውን ቋጥረው የመጡ እንደነበሩ ይታወሳል፡፡


ከመካከላቸው አንዳንዶቹ አሁን ነፍጥ አንስተው ጫካ የገቡ ሆነዋል፡፡ ተመልሰው የወጡ ግለሰቦችም አሉ፡፡


የቀሩት ደግሞ ሀገራዊ ምክክር ተካሂዶ ብሔራዊ መግባባትም ተፈጥሮ እንዳሰብነው እዚሁ ሰርተን እንቀይራለን ብለው ተስፋ እንዳደረጉ ይነገራሉ፡፡


ለመሆኑ የምክክር ኮሚሽኑ ይህን ተስፋ በሚመጥን ደረጃ እየሰራ ነው ወይ?


ያሬድ እንዳሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page