top of page

የካቲት 1፣2016 - በኢትዮጵያ እና በሶማሌላንድ የተፈረመው ስምምነትና ሶማሊያ

  • sheger1021fm
  • Feb 9, 2024
  • 1 min read

በኢትዮጵያ እና በሶማሌላንድ መንግስታት መሀከል ከወር በፊት የወደብ በርን በሚመለከት የተደረሰው የመግባቢያ ስምምነት ከጎረቤት ሀገራት እስከ መካከለኛው ምስራቅ ድረስ ልዩ ልዩ ድምጾች ተሰምተውበታል፡፡


በሁለቱ ሀገራት መሀከል የተደረገው ስምምነት ተከትሎ ከተሰሙ የድጋፍም ይሁን የተቃውሞ ድምፆች በላይ ጎልተው የወጡት የሶማሊያ መንግስት እንደ መንግስት መኖሩን ያሳወቁና ለሞቃዲሾ እንደ ሀገር መጠራትም ምስክር የሆኑት ናቸው ሲሉ የቀድሞ አምባሳደሩ ተናገሩ፡፡


የኔነህ ሲሳይ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page