የካቲት 1፣2016 - በኢትዮጵያ እና በሶማሌላንድ የተፈረመው ስምምነትና ሶማሊያ
- sheger1021fm
- Feb 9, 2024
- 1 min read
በኢትዮጵያ እና በሶማሌላንድ መንግስታት መሀከል ከወር በፊት የወደብ በርን በሚመለከት የተደረሰው የመግባቢያ ስምምነት ከጎረቤት ሀገራት እስከ መካከለኛው ምስራቅ ድረስ ልዩ ልዩ ድምጾች ተሰምተውበታል፡፡
በሁለቱ ሀገራት መሀከል የተደረገው ስምምነት ተከትሎ ከተሰሙ የድጋፍም ይሁን የተቃውሞ ድምፆች በላይ ጎልተው የወጡት የሶማሊያ መንግስት እንደ መንግስት መኖሩን ያሳወቁና ለሞቃዲሾ እንደ ሀገር መጠራትም ምስክር የሆኑት ናቸው ሲሉ የቀድሞ አምባሳደሩ ተናገሩ፡፡
የኔነህ ሲሳይ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comentarios