top of page

የካቲት 1፣2016 - ተለዋዋጭ የሆነው የአፍሪካ ቀንድ የፖለቲካ ሁኔታ እና የኢትዮጵያ የውጪ ፖሊሲ

  • sheger1021fm
  • Feb 9, 2024
  • 1 min read

ኢትዮጵያ የምትከተለው የውጪ ፖሊሲዋ ለጎረቤት ሀገራት ቅድሚያ የሚሰጥ እና በእኩል ተጠቃሚነት መርህ ላይ ትኩረት ያደረገ ቢሆንም ከጎረቤቶቹ የሚገኘው ምላሽ ከኢትዮጵያ የሚቀርበውን ያህል አለመሆኑ ይነገራል፡፡


በተለይም ተለዋዋጭ በሆነው የአፍሪካ ቀንድ የፖለቲካ ሁኔታ ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ሀብቶቿን የዲፕሎማሲዋ መነሻና መደራደሪያ ጉዳይዋ ልታደርግ ይገባል የሚሉ ባለሙያዎች አሉ፡፡


የቀጠናው የዲፕሎማሲ ሁኔታ በፍጥነት የሚለዋወጥ በመሆኑ እሱን መሰረት በማድረግ ለሀገር ጥቅም መስራት ይገባል ተብሏል፡፡


ንጋቱ ሙሉ





የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page