top of page

የካቲት 1 2017 - የህዝብ እንደራሴዎች ሀላፊነታቸውን እየተወጡ ነው ወይ?

ጦርነት፣ የኑሮ ውድነት፣ ሙስና እና ሌላ ሌላውም ችግር ህዝቡን እያማረረው መሆኑ ይነገራል፡፡


ሕዝብ ተቀመጥ በወንበሬ ተናገር በከንፈሬ ብሎ የመረጣቸው የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አባላት እነዚህን ችግሮች ምን ያህል ተረድተዋቸዋል?


ለመፍትሄዎቹ እንዲሰራስ አስፈፃሚውን የመንግስት አካል የመጠየቅ ሀላፊነታቸውን እየተወጡ ነው ወይ?


ችግሮችን ይፈታሉ ተብለው በመንግስት በኩል እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎችን በተመለከተስ ምን ይላሉ? እንደራሴዎችን ጠይቀናል፡፡



ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il


Commentaires


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page