top of page

የካቲት 13፣2016 - ''በሰላማዊ መንገድ ገብቶ መነጋገር ከሚፈለግ ሀይል ጋር ለመነጋገር ፈቃደኛ ነኝ፤ ችግር የለብኝም'' ሲሉ ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ተናገሩ

''በሰላማዊ መንገድ ገብቶ መነጋገር ከሚፈለግ ሀይል ጋር ለመነጋገር ፈቃደኛ ነኝ፤ ችግር የለብኝም'' ሲሉ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ተናገሩ፡፡


ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት ከአማራ ክልል የዞን የሥራ ሀላፊዎች ጋር በተወያዩ ጊዜ ነው፡፡


ያሬድ እንዳሻው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comentarios


bottom of page