top of page

የካቲት 13፣2016 - በአንድ ዞን ብቻ ከ130,000 በላይ ተማሪ ወደ ትምህርት አልተመለሰም

  • sheger1021fm
  • Feb 21, 2024
  • 1 min read

በትግራይ ክልል በአንድ ዞን ብቻ ከ130,000 በላይ ተማሪ ወደ ትምህርት ገበታ አልተመለሰም፡፡


ከ4,000 በላይ የዞኑ መምህራንም ወደ ት/ቤቶች ተመልሰው ስራ አልጀመሩም ተብሏል፡፡


በክልሉ የጤና ተቋማት፣ ት/ቤቶችና የፍትህ ተቋማት መልሰው ካለመደራጀታቸው ባሻገር የሰው ሀይል እና የበጀት እጥረት እንዳጋጠማቸው ተነግሯል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page