የካቲት 28፣2016 - የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአውሮፕላን ሞተር ምክንያት ከአገልግሎት ውጪ የሆኑ 3 አውሮፕላኖች ብቻ መኖራቸውን ለሸገር ተናግሯል
- sheger1021fm
- Mar 7, 2024
- 1 min read
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአውሮፕላን መለዋወጫ ጋር በተገናኘ ፈተና ቢያጋጥመኝም እስካሁን በመለዋወጫ ሳይሆን በአውሮፕላን ሞተር ምክንያት ከአገልግሎት ውጪ የሆኑ 3 አውሮፕላኖች ብቻ መኖራቸውን ለሸገር ተናግሯል፡፡
ተህቦ ንጉሴ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Комментарии