top of page

የካቲት 5፣2016 - ኢሰመኮ በመራዊ ከተማ ቢያንስ 45 ንጹሃን ሰዎች በመንግስት የፀጥታ ሀይሎች መገደላቸው አረጋግጫለሁ አለ

  • sheger1021fm
  • Feb 13, 2024
  • 1 min read

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን መራዊ ከተማ ቢያንስ 45 ንጹሃን ሰዎች በመንግስት የፀጥታ ሀይሎች መገደላቸው አረጋግጫለሁ አለ፡፡


በአካባቢው በንጹሃን ዜጎች ላይ የደረሰውን የጉዳት መጠን ገና እያጣራለሁ ነው ያለው ኮሚሽኑ በደረሰ ጊዜ ሙሉ ሪፖርቱን ይፋ እንደሚያደርግም ተናግሯል፡፡



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page