top of page

የጥምቀት በዓል በአደባባይ በዓል ሆኖ መከበር የጀመረው መቼና እንዴት ነው?

  • sheger1021fm
  • Jan 20, 2024
  • 1 min read

የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ በአደባባይ በዓል ሆኖ መከበር የጀመረው በአፄ ገብረመስቀል ዘመነ መንግስት እንደነበር ይነገራል፡፡


ያኔ የነበረው የበዓሉ አከባበር ምን መሳይ ነበር የሚለውን እና ተያያዥ ጥያቄዎችን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሚያገለግሉትን መጋቢሀዲስ ሮዳስ ታደሰን ጠይቀናል፡፡


ተህቦ ንጉሴ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page