top of page

ነሐሴ 1፣2015 - ጉዳያችን፡- ስለ ''አነቃቂ ንግግር'' - ክፍል 3

  • sheger1021fm
  • Aug 7, 2023
  • 1 min read

Updated: Aug 8, 2023

በጉዳያችን በተመረጡ ሀሳቦች ዙሪያ በየሳምንቱ የባለሞያ ሀሳብ ይቀርባል፡፡


የዛሬው ጉዳያችን ካለፉት ሳምንታት የቀጠለ ሲሆን የከተማችንን ወቅታዊ የመነጋገሪያ ሀሳብ ይመለከታል።


በከተማችን አነቃቂ ንግግር አድራጊና አሰልጣኝ ነን፣ የስኬት መንገድን እናሳያለን የሚሉ ግለሰብና ተቋማት በዝተዋል።


በጉዳያችን በዚህ ሀሳብ ዙሪያ የባለሙያዎች አስተያየት እየሰማን ለተወሰኑ ሳምንታት እንቆያለን።


ማብራሪያውን የሚያቀርቡት በሞያቸው የቢዝነስና ኢንቨስትመንት አማካሪ የሆኑት አቶ ከፈለኝ ሀይሉ ናቸው።


ቴዎድሮስ ወርቁ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page