top of page

ግንቦት 10፣2016 - የኮሪደር ልማት የግልና መንግስታዊ ህንፃዎችን አፍርሷል

  • sheger1021fm
  • May 18, 2024
  • 1 min read

አዲስ አበባ አዲስ በሚባል ደረጃ ከተማዋ ፈርሳ እየተሰራች ነው፡፡


የከተማዋ ዋና ዋና መጠሪያ የነበሩ ስፍራዎች ፈርሰው በአዲስ እየተተኩ መሆኑን እየተመለከትን ነው፡፡


በቅርቡ በከተማዋ የተጀመረው የኮሪደር ልማትም የግልና መንግስታዊ ህንፃዎችን አፍርሷል፤ ገሚሱን ከርክሟል፡፡


ለመሆኑ ህንፃን መከርከም ወደፊት ከሚፈጥረው ችግሩ አንፃር እንዴት ይታይ ይሆን?


ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw


Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio


Website: https://www.shegerfm.com/


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page