ግንቦት 12፣2016 - ከጦርነቱ በፊት ታጥቀው የነበሩ ተፈናቃዮች ከነ ትጥቃቸው ወደ ቀድሞ ቀያቸው እንደሚመለሱ ተነገረ
- sheger1021fm
- May 20, 2024
- 1 min read
ከጦርነቱ በፊት ታጥቀው የነበሩ ተፈናቃዮች ከእነ ትጥቃቸው ወደ ቀድሞ ቀያቸው እንደሚመለሱ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ተናገረ፡፡
በክልሉ ጦርነት ዳግም እንዲቀሰቀስ የሚፈልጉ ሀይሎች አሉ መባሉን ምክትል አስተዳደሩ ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ ሀሰት ብለውታል፡፡
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Коментари