top of page

ግንቦት 15፣2016 - በትጥቅ ትግል ውስጥ ያሉ አካላትን የማነጋገር ውጥን እንዳለው የፓርቲዎቹ የጋራ ምክር ቤት ተናገረ

  • sheger1021fm
  • May 23, 2024
  • 1 min read

በኢትዮጵያ ያሉ ግጭቶች ሰላማዊ መፍትሄ እንዲያገኙ በትጥቅ ትግል ውስጥ ያሉ አካላትን የማነጋገር ውጥን እንዳለው ከ50 በላይ የፖለቲካ ፓርቲዎችን የያዘው የፓርቲዎቹ የጋራ ምክር ቤት ተናገረ፡፡


ለዚህም መንግስት ይፈቀድልኝ ዘንድ ጥያቄ አቅርቤያለሁ ብሏል፡፡


ያሬድ እንዳሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page