top of page

ግንቦት 17፣2016 - ጉጂ ፤ ዛሬስ ምን የተለወጠ ነገር አለ?

  • sheger1021fm
  • May 25, 2024
  • 1 min read

በኦሮሚያ ክልል ከነባሩ ቦረና፣ ከጉጂ እና ባሌ ዞኖች የተውጣጣ ምስራቅ ቦረና በሚል 21ኛ ዞን እንዲደራጅ ማድረጉ ይታወሳል፡፡


ለአገልግሎት አሰጣጥ፣ ለአስተዳደር ያመቻል ተብሎ በተዋቀረው ዞን ምክንያት በተለይ በጉጂ ዞን በነበረው እና ወደ አዲሱ ዞን እንዲደራጅ በተዋቀረው ጎሮ ዶላ ወረዳ የመንግስት ስራም፣ ትምህርት ተስጓጉሎ ቆይቷል፡፡


ንጋቱ ረጋሣ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw


Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio


Website: https://www.shegerfm.com/


Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page