top of page

ግንቦት 20፣2016 - በኮሪደር ልማቱ የተነሳ መኖሪያ ቤት ፈርሶብናል ያሉ ሰዎች ለከፋ ችግር መዳረጋቸውን ተናገሩ

  • sheger1021fm
  • May 28, 2024
  • 1 min read

በአዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ ፒያሳ አካባቢ በኮሪደር ልማቱ የተነሳ መኖሪያ ቤት ፈርሶብናል ያሉ ሰዎች ለከፋ ችግር መዳረጋቸውን ተናገሩ፡፡


ወረዳው በበኩሉ ትክክለኛ ሰነድ ላላቸው ምትክ ቤት ሰጥቻለሁ ብሏል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page