top of page

ግንቦት 22፣2016 - በየመንግስት መ/ቤቶች ላይ በተደረገ ጥናት ግዢ እና የፕሮጀክት በጊዜ አለመጠናቀቅ ዋነኛ የሙስና መንገድ መሆናቸውን ጥናት አሳየ

  • sheger1021fm
  • May 30, 2024
  • 1 min read

በአራት የመንግስት መ/ቤቶች ላይ በተደረገ ጥናት ግዢ እና የፕሮጀክት በጊዜ አለመጠናቀቅ ዋነኛ የሙስና መንገድ መሆናቸውን ጥናት አሳየ፡፡


ጥናቱ ያጠናው የስነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ሲሆን የጥናት ውጤቱ በገዢ እና በፕሮጀክት መዘግየት የተነሳ ሀገር ብዙ እያጣች መሆኑን አስረድቷል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page