ግንቦት 22፣2016 - በየመንግስት መ/ቤቶች ላይ በተደረገ ጥናት ግዢ እና የፕሮጀክት በጊዜ አለመጠናቀቅ ዋነኛ የሙስና መንገድ መሆናቸውን ጥናት አሳየ
- sheger1021fm
- May 30, 2024
- 1 min read
በአራት የመንግስት መ/ቤቶች ላይ በተደረገ ጥናት ግዢ እና የፕሮጀክት በጊዜ አለመጠናቀቅ ዋነኛ የሙስና መንገድ መሆናቸውን ጥናት አሳየ፡፡
ጥናቱ ያጠናው የስነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ሲሆን የጥናት ውጤቱ በገዢ እና በፕሮጀክት መዘግየት የተነሳ ሀገር ብዙ እያጣች መሆኑን አስረድቷል፡፡
ፍቅሩ አምባቸው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments