top of page

ግንቦት 24፣2016 - የታጠቁ ሀይሎች ውክልና በሌለበት፤ ሀገራዊ ምክክሩ ውጤት ያመጣል ወይ?

  • sheger1021fm
  • Jun 1, 2024
  • 1 min read

ግንቦት 24፣2016


ኢትዮጵያ ከግጭት አዙሪት እንዳትወጣ ያደረጓትን ጉዳዮች በመለየትና ሀገራዊ ምክክር በማካሄድ የጋራ መግባባት ላይ ለመድረስ ስራ ተጀምሯል፡፡


ለዚህም በአዲስ አበባ ለሰባት ቀናት የሚቆይ የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት መጀመሩ ይታወቃል፡፡


በምክክሩ ተገኝቶ የተለያዩ ተወካዮች ምን መሳይ ርዕሰ ጉዳዮችን በአጀንዳነት አስመዘገቡ?


በቅድሚያ የታጠቁ ሀይሎች ውክልና በሌለበት ሀገራዊ ምክክሩን ማካሄዱ ውጤት ያመጣል ወይ ምንስ መደረግ ይኖርበታል?


ይህንና ተያያዥ ጉዳዮችን አንስተን የሚመለከታቸውን ጠይቀናል፡፡



ማርታ በቀለ




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw


Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio


Website: https://www.shegerfm.com/


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page