ግንቦት 5፣2016 - አምራች ዘርፉ እንዲበርታ የፋይናንስ ተቋማት የተሻለ ብድር ሊያቀርቡ ይገባል ተባለ
- sheger1021fm
- May 13, 2024
- 1 min read
አምራች ዘርፉ እና የግብርናው ዘርፍ እንዲበርታ የፋይናንስ ተቋማት ለዘርፎቹ የተሻለ ብድር ሊያቀርቡ ይገባል ተባለ፡፡
ትርፋማ መሆን ጀምሬያለሁ ያለው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፤ ለአምራች ዘርፉ ብቻ 30 ቢሊዮን ብር ብድር ማቅረቡ ተሰምቷል፡፡
ብሄራዊ ባንክም ቅጥ ያጣው የብድር አሰጣጥ መልክ እንዲይዝ ለማደረግ እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments