ግንቦት 6፣2016 - ''በኤርፖርት፤ መንገደኞችን በማስፈራራት ጌጣጌጥና ገንዘብ የተቀበሉ ሰራተኞች ጉዳይ በፍርድ ሒደት ላይ ነው'' የጉምሩክ ኮሚሽን
- sheger1021fm
- May 14, 2024
- 1 min read
የጉምሩክ ኮሚሽን በኤርፖርት በኩል በሀገር የሚወጣም ሆነ ወደ ሀገር የሚገባ የማዕድን ምርት በአንድ ግራም እንኳን የጉምሩክን አሰራር የሚጥስ ከሆነ ለመውረስ አላመነታም አለ፡፡
ከዚህ በፊት በኤርፖርት፤ መንገደኞችን በማስፈራራት ጌጣጌጥ እና ገንዘብ የተቀበሉ የኮሚሽኑ ሰራተኞች ጉዳይ በፍርድ ሒደት ላይ እንዳለ ተናግሯል፡፡
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments